ስልክ:+25111-550-34-62/33 64
ፋክስ: +251-11-550-40-80
ፖ. ሳ. ቁ. : 122326
ባንቢስ ሱፐር ማርኬት አካባቢ
አፈወርቅ ህንጻ 6ኛ፣ 7ኛ፣ 8ኛ ወለል
ቂርቆስ ክ/ከተማ ፣ወረዳ 01
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
የክልል/ከተማ አስተዳደር ቢሮዎችና ጽ/ቤቶች
- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር:- በከተማ አስተዳደሩ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ ከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ እና ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚመራ ሲሆን –
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ:- አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የሚመራና በጤና ተቋማት የሚተገበረውን የኪሊኒካል ፕግራሞች አስፈጻሚና አስተባባሪ ተቋም ነው፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ፡ የከተማ አስተዳደሩን የኤችአይቪ/ኤድስ ዘርፈ-ብዙ ምላሽ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፡፡
- በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:- በክልሉ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ እና ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚመራ ሲሆን –
- በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ፡ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የሚመራና በጤና ተቋማት የሚተገበረውን የኪሊኒካል ፕግራሞች አስፈጻሚና አስተባባሪ ተቋም ነው፡፡
- በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት፡ የክልሉን የኤችአይቪ/ኤድስ ዘርፈ-ብዙ ምላሽ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፡፡
- በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:- በክልሉ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ የሚመራ ሲሆን የዘርፈ-ብዙ ምላሹን የሚያስተባብርና ለጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ተጠሪ የሆነ የሥራ ሂደት አለው፡፡
- በድሬዳዋ አስተዳደር:- አስተዳደር:- በአስተዳደሩ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ እና ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚመራ ሲሆን –
- የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ:- አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የሚመራና በጤና ተቋማት የሚተገበረውን የኪሊኒካል ፕግራሞች አስፈጻሚና አስተባባሪ ተቋም ነው፡፡
- የድሬዳዋ አስተዳደር የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ፡ የአስተዳደሩን የኤችአይቪ/ኤድስ ዘርፈ-ብዙ ምላሽ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፡፡
- በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት : - በክልሉ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ የሚመራ ሲሆን የዘርፈ-ብዙ ምላሹን የሚያስተባብርና ለጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ተጠሪ የሆነ የሥራ ሂደት አለው፡፡
- በጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:- በክልሉ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ እና ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚመራ ሲሆን –
- በጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ፡ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የሚመራና በጤና ተቋማት የሚተገበረውን የኪሊኒካል ፕግራሞች አስፈጻሚና አስተባባሪ ተቋም ነው፡፡
- በጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት፡ የክልሉን የኤችአይቪ/ኤድስ ዘርፈ-ብዙ ምላሽ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፡፡
- በሐረሪ ህዝብ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:- በክልሉ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ እና ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚመራ ሲሆን –
- በሐረሪ ህዝብ ብሔራዊ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ፡ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የሚመራና በጤና ተቋማት የሚተገበረውን የኪሊኒካል ፕግራሞች አስፈጻሚና አስተባባሪ ተቋም ነው፡፡
- በሐረሪ ህዝብ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት፡ የክልሉን የኤችአይቪ/ኤድስ ዘርፈ-ብዙ ምላሽ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፡፡
- በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:- - በክልሉ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ የሚመራ ሲሆን የክሊኒካል እና የዘርፈ-ብዙ ምላሹን በጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ይመራል፡፡
- በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:: - በክልሉ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ የሚመራ ሲሆን የክሊኒካል እና የዘርፈ-ብዙ ምላሹን በጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ይመራል፡፡
- በደቡብ ብ/ብ/ህ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:: - በክልሉ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ የሚመራ ሲሆን የክሊኒካል እና የዘርፈ-ብዙ ምላሹን በጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ይመራል፡፡
- በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት:- በክልሉ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ እና ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚመራ ሲሆን –
- በሶማሌ ብሔራዊ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ፡ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ የሚመራና በጤና ተቋማት የሚተገበረውን የኪሊኒካል ፕግራሞች አስፈጻሚና አስተባባሪ ተቋም ነው፡፡
- በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት፡ የክልሉን የኤችአይቪ/ኤድስ ዘርፈ-ብዙ ምላሽ የማስተባበር ሥራ ያከናውናል፡፡
-
12. በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት: - በክልሉ አጠቃላይ የኤችአይቪ/ኤድስ ምለሽ በክልል ጤና ቢሮ የሚመራ ሲሆን የዘርፈ-ብዙ ምላሹን የሚያስተባብር የሥራ ሂደት አለው፡፡
አማርኛ
ዓርእስት | ስልክ ቁጥር |
---|---|
ሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ | 025-666-20-68 |
ሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ | 025-775-20-22 |
በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ | 033-666-00-18/20 |
በጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ | 047-551-01-38/42 |
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ | 057-775-01-67/29/49 |
ትግራይ ክልል ጤና ቢሮ | 034-440-79-89/0222 |
አማራ ክልል ጤና ቢሮ | 058-220-09-22 |
አዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጤና ቢሮ | 0115-51-39-11 |
ኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ | 0115-15-41-55 |
ደቡብ ብ/ብ/ህ ክልል ጤና ቢሮ | 046-220-73-08 |
ድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ | 025-11-23-30 |